1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጆን ኬሪ ጉብኝት በአዲስ አበባ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 22 2006

የዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ለጉብኝት በዛሬዉ ዕለት አዲስ አበባ እንደገቡ ሮይተርስ ዘገበ። ኬሪ በጉብኝታቸዉ ወቅት በሁለቱ ሃገራት የጋራ ጉዳዮች ላይና በጎረቤት ሃገራት ሰላምና ፀጥታን በማስፈን ረገድ

https://p.dw.com/p/1Brjs
John Kerry Besuch in Großbritannien 14.03.2014
ምስል Reuters

ከባለስልጣናት ጋ እንደሚነጋገሩ የኢትዮጵያ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። በአሜሪካዉ ከፍተኛ ባለስልጣንን ጉብኝት አስመልክቶ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር አምባሳደር ዲና ሙፍቲን በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ