የገና በዓል በኢትዮጵያ15 ታኅሣሥ 2008ዓርብ፣ ታኅሣሥ 15 2008የገና በዓልን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ካቶሊክ ክርስቲያኖች መቼ እና እንዴት ነው የሚከበረው? ሀገሪቱ ውስጥም የሚገኙ የውጭ ዜጎች እንዴት በዓሉን ያከብሩታል?https://p.dw.com/p/1HTqzምስል Getachew Tedla Haile-Giorgisማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ኢትዮጵያውያን ካቶሊኮች በጎርጎሪዮስ የቀን ቀመር ስሌት የሚከበረውን የገና በዓል እንዴት ይመለከቱታል። ሀገሪቱ ውስጥም የሚገኙ የውጭ ዜጎች እንዴት በዓሉን ያከብሩታል? የሃይማኖት አባት፣ እና ተማሪዎችን በማነጋገር ያጠናቀረውን ዘገባ የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ልኮልናል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ማንተጋፍቶት ስለሺ