1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

የገና ገበያ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 26 2009

የኦርቶዶክስተዋሕዶ ክርስቲያኖች የገና በዓል  በመቃረቡ ነዉ መሰል ስኳር ቡታናጋዝንም ከገበያ ለማስኮብለል ሳያደባ አልቀረም።ገና መጣ፤ አዲስ አበባ ላይ ስኳር የለም።ጋዝም «አለ» ማለት ያስቸግራል

https://p.dw.com/p/2VGHP
Äthiopien Lebensmittel-Markt in Addis Ababa
ምስል DW/Y. Gebre-Egziabher

^M M T/ (Beri.AA) Gena.Market in AA - MP3-Stereo

ስኳር ይጣፍጣል።ሲበዛ ግን፤ ሐኪሞች እንደሚሉት፤ በሽታ ያመጣል። አዲስ አበባ ግን ይጣፍጣትም፤ በሽታ ያምጣባት፤ ስኳር እንደ ሩቅ ዘመን ቁስ ትዝታ እየሆነባት ነዉ-ያዩ እንደሚሉት። የኦርቶዶክስተዋሕዶ ክርስቲያኖች የገና በዓል በመቃረቡ ነዉ መሰል ስኳር ቡታ ጋዝንም ከገበያ ለማስኮብለል ሳያደባ አልቀረም። ገና መጣ፤ አዲስ አበባ ላይ ስኳር የለም። ጋዝም «አለ» ማለት ያስቸግራል። አለም፤ የለምም ማለትም-የለም። በተለይ ነዳጅ ማደያ አጠገብ። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ