የጊኒ ግድያና የአፍሪቃ ኅብረት6 ጥቅምት 2002ዓርብ፣ ጥቅምት 6 2002ባለፈዉ በጊኒ ኮናክሪ በኳስ ሜዳ ዉስጥ በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ የተፈፀመዉን ግድያና የደረሰዉን የመብት ጥሰት ዓለም ዓቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እንደሚመረምር ገልጿል።https://p.dw.com/p/K8Ouሻምበል ዳዲስ ካማራ ከነአጃቢዎቻቸዉምስል DPAማስታወቂያ በወቅቱ ከተገደሉት በተጨማሪ ሴቶች መደፈራቸዉ አለያም ክብረነክ ተግባር መፈፀሙ ተዘግቧል። የአፍሪቃ ኅብረት የወሰደዉ አቋም ይኖር ይሆን? ጌታቸዉ ተድላ የኅብረቱን የሰላምና የፀጥታ ኮሚሽነር ራምታኔ ላማምራን በቦን በስልክ በመጠየቅ የሚከተለዉን አጠናቅሯል፤ ጌታቸዉ ተድላ/ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ