1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኛ ተመስገን ህክምና መከልከል

ዓርብ፣ መጋቢት 11 2007

የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረዉ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በእስር ቤት እያለ ለገጠመዉ የጤና መታወክ ህክምና እንዳያገኝ መከልከሉን ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ CPJ በማመልከት ባለስልጣናት ታሳሪዉ ጋዜጠኛ ያለበትን ሁኔታ እንዲመለከቱ ጥሪ አቀረበ።

https://p.dw.com/p/1EujZ
Temesgen Desalegne
ምስል DW

CPJ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ የኢትዮጵያን ባለስልጣናትና በዋሽንግተን የኢትዮጵያን ኤምባሲ ለማነጋገር ሞክሮ እንዳልተሳካለት ይፋ ባደረገዉ መግለጫ በማመልከትም መንግሥትን በመተቸቱ ለእስር ተዳርጓል ያለዉን ጋዜጠኛ ተመስገን ላይ እየተፈፀመ ነዉ ያለዉ የመብት ጥሰት እንዲቆም ጠይቋል። የዋሽንግተን ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ጽህፈት ቤቱ ኒዉዮርክ የሚገኘዉን የCPJን አፍሪቃ ዘርፍ አስተባባሪን በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ