1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት አመታዊ ዘገባ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 10 2003

በያዝነዉ የአዉሮጻዉያኑ 2010 አ.ም በርካታ አፍሪቃዉያን አገሮች ከቅኝ ግዛት የተላቀቁበትን አመት ቢያከብሩም ቅሉ አፍሪቃዉያን ጋዜጠኞች ዛሪም የፕሪስ ነጻነታቸዉን አላገኙም ሲል አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት አመታዊ ዘገባዉን ይፋ አድርጎአል።

https://p.dw.com/p/PjIj

ድርጅቱ ዛሪ ይፋ ባደረገዉ አመታዊ ዘገባዉ የአፍሪቃዉ ቀንድ አገራት በፕሪስ ነጻነት ረገድ የመጨረሻዉን ደረጃ ይዘዉ እንደሚገኙ እና በተለይ የመካከለኛዉ አፍሪቃ አገራት እና በምስራቅ አፍሪቃ የፕሪስ ነጻነት አሳሳቢ እና አስጊ ሁኔታ ላይ መድረሰኑ ገልጾአል። በዚህ ዘገባ ዙርያ መቀመጫዉን በፈረንሳይ ያደረገዉ ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት የአፍሪቃዉ ክፍል ተጠሪ Ambroise Pierre ን አዜብ ታደሰ አነጋግራ ዘገባ አጠናቅራለች።

አዜብ ታደሰ፣ ተክሌ የኋላ