የግሪኩ ጠ/ሚ በድንገት ስልጣን መልቀቅና በግሪክ የምርጫ ዝግጅት
ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2007ማስታወቂያ
ለግሪኩ ፕሬዚዳንት ፕሮኮፒስ ፓቭሎፖሎስ ያቀረቡት ከአዉሮጳ ኮሚሽንና ሌሎች አበዳሪ ሀገሮችና ድርጅቶች ጋር ለረጅም ጊዜ ሲደራደሩበት የነበረዉ ሶስተኛዉ የ 86 ቢሊዮን ይሮ የብድርና ርዳታ ፕሮግራም ፀድቆ የመጀመርያዉ ክፍያ 13 ቢሊዮን ይሮ ለመንግሥታቸዉ በተላለፈ ማግሥት መሆኑ ነዉ። ጠ/ሚ ሲፕራስ ከስድስት ወራት በፊት የግራ ኃይሎች ጥምረት ወደ ሥልጣን መንበር ሲወጡ አበዳሪ ድርጅቶች በተለይም የይሮ ተጠቃሚ ሀገሮች በግሪክ ላይ የጣሉትን አስገዳጅ የቁጠባና የኤኮኖሚ ፖሊሲ በመቃወም ሀገራቸዉን «ኔዎ ሊበራልስ» ከሚሉዋቸዉ አበዳሪዎች ጥገኝነት ነጻ እንደሚያወጡ ቃል ገብተው ነበር። ዝርዝሩን የብራስልሱ ወኪላችን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ