1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጣልያን ወረራ ጠባሳ በአመጸኛ ዋሻ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 18 2008

ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ዘመን በናፓልም እና በመርዝ ጭስ ጥቃት ከተፈጸመባቸው አካባቢዎች አንዱ የሰሜን ሸዋ ዞን ነው።

https://p.dw.com/p/1HUn3
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

[No title]

በዞኑ አመጸኛ ዋሻ በተባለ አካባቢ ከ5000 የሚበልጡ ሰዎች በዚህ ጥቃት እንደተገደሉ ይነገራል። በአካባቢው ጉብኝት ያደረጉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር አባላት ተዘንግቶ ቆይቷል ያለውን አካባቢ የማስተዋወቅ ዓላማ ሰንቀዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ
እሸቴ በቀለ
ሸዋዬ ለገሰ