የጣና ሐይቅ በUNESCO ተመዘገበ
ሐሙስ፣ ሰኔ 4 2007ማስታወቂያ
ከያዝነዉ ሳምንት መጀመሪያ አንስቶ ፓሪስ ዉስጥ በዩኑስኮ የሰዉና የተፈጥሮ ሃብት መርሃግብር የትብብር ምክር ቤት ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ። በጉባዉ ላይ ከቀረቡት እቅዶች ዉስጥም የጣና ሀይቅን ጨምሮ 20 የሚሆኑ በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ የተፈጥሮ ቦታዎች ብቻ እዉቅና ማግኘታቸዉ ታዉቋል። ጉባኤዉ ዓርብ ዕለት ይጠናቀቃል። የፓሪሷ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ ዝርዝሩን ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ