1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥምቀት በዓል

ሐሙስ፣ ጥር 11 2009

የጥምቀት በዓል በመላ ኢትዮጵያ ዛሬ በደማቅ ሥነ-ስርዓት ተከብሯል። በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ በጃንሜዳ የሃይማኖት አባቶች፣ ምዕመናን፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት ዲፕሎማቶች እና አገር ጎብኝዎች በተገኙበት ነው በዓሉ የተከበረው።

https://p.dw.com/p/2W3lZ
Äthiopien Timket Feier Taufe von Jesus Christus
ምስል Yohannes G/Egziabahre

Beri.AA (Timket in Addis) - MP3-Stereo

ከጃንሜዳ ውጭም በየአብያተ ክርስቲያኑ በተዘጋጁ ጥምቀተ ባህሮች በዓሉ ሲከበር መዋሉን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአዘብሔር ዘግቧል።


ዮሐንስ ገብረ እግዚአዘብሔር


ኂሩት መለሰ 
ሸዋዬ ለገሠ