1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጦር ሥልጠና ለፔሽመርጋ ተዋጊዎች በጀርመን

ሰኞ፣ መጋቢት 7 2007

የጀርመን ብሔራዊ ጦር በሰሜን ኢራቅ በ«አይ ኤስ» ወይም በእስላማዊው መንግሥት አንፃር ለሚዋጉት የኩርድ ፔሽመርጋ ተወላጆች የጦር ስልት ሥልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፣ ጦሩ ለፔሽመርጋ ተዋጊዎች ሥልጠና ሲሰጥ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ አለመሆኑን የጀርመን መከላከያ ሚንስቴር አስታውቋል።

https://p.dw.com/p/1EreI
Symbolbild - Bundeswehr bildet kurdische Peschmerga aus
ምስል Bundeswehr/Florian Räbel/dpa

ለሥልጠና በጀርመን የሀምልቡርግ ከተማ የሚገኘው ሁለተኛው የፔሽመርጋ ተወላጆች ቡድን ከውጊያ ስልት ጎን የጦር መሳሪያ መፈታታት እና መግጠም፣ የተሰበሩ የጦር ተሽከርካሪዎችን መጠገን ፣ በተለይም፣ የተቀበሩ ፈንጂዎችን ፈልጎ ማምከንን እና በፀረ ታንክ ሮኬት በትክክል መጠቀም የሚያስችለው ትምህርት ይሰጠዋል።

ለቮልፍጋንግ ዲርክ/ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ