የፊልም ስራ በኢትዮጽያ12 ጥር 2001ማክሰኞ፣ ጥር 12 2001በኢትዮጽያ ጤዛ የተባለ ፊልም ለእይታ ቀርቦአል። ፊልሙ ለእይታ ለህዝብ ከመቅረቡ በፊት ጥሪ ለተደረገላቸዉ ባለስልጣናት ታዋቂ የፊልም ተዋናዩች እና ጋዜጠኞች ለእይታ በብሄራዊ ትያትር ቀርቦ ነበር።https://p.dw.com/p/GcStፊልምማስታወቂያየባህል መድረካችን ከፊልሙ አቀናባሪ እና ደራሲ ከፕሮፊሰር ሃይሌ ገሪማ ጋር ቆይታ አድርጎአል ይከታተሉ።