1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ ሕ ወ ሓት 40ኛ ዓመት ልደት ፣ በምርጫ ዓመት

እሑድ፣ የካቲት 8 2007

ሕ ወ ሓ ት፣ አነሣሱ፤ ሂደቱ፣ ዓላማዎቹና ግቦቹ እንዴት ይታያሉ?

https://p.dw.com/p/1Ebb0

አሁን ኢትዮጵያን በማስተዳደር ላይ የሚገኘው ፣ ከ 4 ተጣማሪ ድርጅቶች በዋናነት የሚጠቀሰው ፤ ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕ ወሓት) የፊታችን ረቡዕ የተመሠረተበትን 40ኛ ዓመቱን ያከብራል። የ ሕ ወ ሓ ት፣ አነሣሱ፤ ሂደቱ፣ ዓላማዎቹና ግቦቹ እንዴት ይታያሉ? ዶይቸ ቬለ በዚህ ሳምንት የውይይት ዝግጅቱ፤ «የ ሕ ወ ሓት 40ኛ ዓመት ልደት ፣ በምርጫ ዓመት» በሚል ርእስ አወያይቷል።

ተክሌ የኋላ

ማንተጋፍቶት ስለሺ