የ2005ዓ,ም የመስቀል በዓል
ሐሙስ፣ መስከረም 17 2005ማስታወቂያ
የኢየሱስ ክርስቶስ እዉነተኛዉ መስቀል የተገኘበትን ለማዘከር በየዓመቱ መስከረም 17 ቀን የሚዉለዉ የመስቀል በዓል ዛሬ ኢትዮጵያ ዉስጥ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል።ትናንት በዋዜማዉ የደመራ በዓል ተከብሮ ነበር። የዘንድሮዉ በዓል የተከበረዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በፓትሪያርክ ሳይሆን በአቃቤ መንበር እየተዳደረች በምትገኝበት ወቅት ነዉ።ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዓሉን አስመልክቶ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሰ