1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ2008 አዲስ አመት ልዩ ዝግጅት

ቅዳሜ፣ መስከረም 1 2008

የኢትዮጵያ አዲስ አመት አከባበር በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ፤

https://p.dw.com/p/1GVfA
Weihnachten in Palästina
ምስል DW/J.Saad

[No title]

አዲሱ የኢትዮጵያውያን 2008 ዓመተ ምህረት በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ዛሬ ተከብሯል። በዓሉ ከዋዜማው አንስቶ ምን ይመስል እንደነበር በዕለቱ የአንድ ሰዓት ልዩ ዝግጅት ቃኝተናል። በዓሉ በሚከበርበት ኢትዮጵያ ዋዜማው በአዲስ አበባ ምን ይመስል እንደነበር በስፍራው የሚገኘው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል። ሌላው በስፍራው የሚገኘው ዘጋቢ ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄር ደግሞ የጥቂት ኢትዮጵያውያን የአዲስ አመት ምኞት እና እቅዳቸውን አሰባስቧል።

ዓመት በዓል ሲደርስ ውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዓሉን ሞቅ ደመቅ ማድረጊያ፤ ዶሮ እና በግ መግዣ እያሉ ከሌላው ጊዜ በተለየ ለቤተሰቦቻቸው ገንዘብ ይልካሉ። ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ደግሞ ለአዲሱ ዓመት በኃዋላ የገንዘብ ማስተላለፊያ ለቤተሰቦቻቸው ገንዘብ ሲልኩ ያገኛቸውን ኢትዮጵያውያን አነጋግሮ እንዲሁ ጥንቅር ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄር

መክብብ ሸዋ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ