1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ24 ተቃዋሚ ፖለቲከኞች እና የጋዜጠኞች ብይን

ረቡዕ፣ ሰኔ 20 2004

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ የወንጀል ችሎት የፌዴራሉ ዓቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል፣ በሀገር ክህደትና ሕገ መንግሥታዊውን ሥርዓት በኃይል ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል በሚል ክስ በመሠረተባቸው ሀያ አራት ጋዜጠኞችና የተቃዋሚ ፖርቲ ፖለቲከኞች ላይ ዛሬ የጥፋተኝነት ብይን አስተላለፈ።

https://p.dw.com/p/15MFk
Eine Statue der Justitia (auch Justizia), Göttin der Justiz, der Rechtsprechung und der Gerechtigkeit, steht auf dem Gerechtigkeitsbrunnen auf dem Römerberg in Frankfurt am Main und hält eine Waage mit zwei Wagschalen in der linken und das Richtschwert in der rechten Hand, aufgenommen am Main am 11.01.2009. Foto: Wolfram Steinberg +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture-alliance/dpa

ዛሬ በፍርድ ቤት ተገኝተው ጥፋተኛ ከተባሉት ስምንት ተከሳሾች መካከል የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበርና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አንዱዓለም አራጌ እና ጋዜጠኛ አቶ እሥክንድር ነጋ ይገኙባቸዋል። ሌሎቹ አሥራ ስድስ ተከሳሾች በሌሉበት ነበር የጥፋተኝነቱ ብይን የተላለፈባቸው።በፍርድ ቤት ተገኝቶ የችሎቱን ሂደት የተከታተለው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ