ዩኤስ አሜሪካ እና የጥቁር አሜሪካውያን ተቃውሞ12 መስከረም 2009ሐሙስ፣ መስከረም 12 2009በዩኤስ አሜሪካ፣ ኖርዝ ካሮላይና የሻርሎት ከተማ ውስጥ ፖሊስ ከትናንት በስቲያ አንድ ጥቁር አሜሪካዊ ከገደለ በኋላ የተቀሰቀሰው የአደባባይ ተቃውሞ መላ ሀገሪቱን እንዳያዳርስ አሰጋ።https://p.dw.com/p/1K6mgምስል Reuters/J. Miczekማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ፖሊስ ተቃዋሚዎችን በሚያስለቅስ ጢስ በትነዋል። ትናንት ማምሻውን እና ዛሬ ንጋት በቀጠለው ሁከት እና ከተቃዋሚዎች ጋር በተፈጠረው ግጭት 16 ፖሊሶች በተቃዋሚዎች የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል። የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ሁሉም ወገኖች ከኃይሉ ተግባር በመቆጠብ ፣ ለችግሩ በሰላማዊ ዘዴ መፍትሔ እንዲያፈላልጉ ተማፅነዋል። መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ