ዩ ኤስ አሜሪካ ማሳሰቢያ ለኤርትራ23 ሐምሌ 2001ሐሙስ፣ ሐምሌ 23 2001ኤርትራ ከ ዩ ኤስ አሜሪካ ጋር ለማስተካከል ጥቂት ጊዜ ብቻ እንደሚቀራት በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር ወ/ሮ ሱዛን ራይስ አስታወቁ።https://p.dw.com/p/J0HWምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያዩ ኤስ አሜሪካ የኤርትራ መንግስት በሶማሊያ መንግስት አንፃር የሚዋጉትን አክራሪ m ስሊም ቡድኖችን ታስታጥቃለች፤ ትደግፋለች ያለችበት ድርጊትም የፕሮዚደንት ባራክ ኦባማን መንግስት እንዳሳሰበ አምባሳደሯ በተጨማሪ ገልፀዋል። ኤርትራ ግን ይህንኑ የዩኤስ አሜሪካን ወቀሳ መሰረተ ቢስ ስትል አጣጥለዋለች። ጎይቶም ቢሆን፤አርያም ተክሌ