1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ደቡብ ሱዳንና የማላካል ግድያ ምርመራ

ሐሙስ፣ ሰኔ 23 2008

በደቡብ ሱዳን ባለፈው ጥቅምት ወር ተቀናቃኝ ወገኖች ወደ 245 ሺ ተፈናቃዮች ከለላ ባገኙበት በተመድ ተልዕኮ በጣሉት ጥቃት በርካቶች ተገድለው ብዙዎችም መቁሰላቸው ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/1JGwD
Südsudan Anschlag auf Flüchtlingscamp in Malakal Südsudan
ምስል Getty Images/AFP/A.G. Farran

[No title]

ባካባቢው የነበረው፣ የኢትዮጵያ ወታደሮች ጭምር የሚጠቃለሉበት የተመድ የደቡብ ሱዳን ሰላም አስከባሪ ሰራዊት አባላት በዚያን ወቅት ተፈናቃዮችን ለመርዳት ርምጃ የወሰዱት 15 ሰዓታት ዘግይተው ነው የተባለበትን ወቀሳ የተመለከተ አንድ ዘገባ ሰሞኑን ለተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ቀርቦዋል።

መክብብ ሸዋ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ