ዳሎል ኦይል30 መስከረም 2005ረቡዕ፣ መስከረም 30 2005በኢትዮጵያዉያን ባለሃብቶች የተቋቋመዉ ዳሎል ኦይል አክሲዮን የስራ እድል ለመፍጠርና የነዳጅ አቅርቦት ለማዳረስ እንደሚሰራ አመለከተ።https://p.dw.com/p/16NZKምስል derejeb/Fotoliaማስታወቂያ አንድ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ በበኩላቸዉ ድርጅቱ በኢትዮጵያዉያን ባለሃብቶች መቋቋሙ ትርፉን መልሰዉ በሀገር ዉስጥ ስለሚያፈሱት ሌላ የስራ እድል ያነቃቃል ይላሉ። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ