1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን የማጠናከር ሥልጠና

ማክሰኞ፣ ግንቦት 5 2006

በኢትዮጵያ የተቋቋመው መንግሥታዊ ያልሆነው ሀገር በቀል ድርጅት፣ « ቪዥን ኢትዮፕያ ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ » ለ 41 ኛ ጊዜ ያሠለጠናቸውን ወጣቶች ሰሞኑን አስመረቀ።

https://p.dw.com/p/1Bz4V
ምስል Fotolia/seeyou/c. steps

የድርጅቱ ኃላፊ አቶ ታደለ ደርሰህ ለዶይቸ ቬለ እንደገለጹት፣ ወጣቶቹ ባገኙት ሥልጠና በመጠቀም ወደፊት መልካም አስተዳደር በማስፈን ረገድ የበኩላቸውን ድርሻ የማበርከት ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ