1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ድሬደዋ የቆሻሻ ስፍራን ወደመናፈሻ

ሐሙስ፣ ግንቦት 16 2004

የድሬደዋ አስተዳደር ከሰማንያ ዓመታት በላይ ደረቅ የቆሻሻ መጣያ የነበረዉን ስፍራ ወደመናፈሻነት ሊቀይር መሆኑን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከስፍራዉ በላከልን ዘገባ አመልክቷል። ሂደቱ ለአካባቢዉ ፅዳትን ብሎም ልምላሜን እንደሚያጎናፅፍ

https://p.dw.com/p/1524l
ምስል DW

ይጠበቃል። ቆሻሻዉ የልጆቻቸዉ ህይወት ለአደጋ ማጋለጡን ያመለከቱ የአካባቢዉ ኗሪዎች ለዉጡ እንዳስደሰታቸዉ በመግለፅ፤ አያይዘዉም የንፁህ ዉሃ አቅርቦት ችግራቸዉም እንዲፈታላቸዉ ጠይቀዋል። የድሬደዋ አስተዳደር የወሰደዉ እንዲህ ያለዉ ርምጃ የአካባቢ ተፈጥሮን ከመጠበቅ እና ከመከባከብ በተጨማሪ ለጤና ጠንቅ የሆኑ ተህዋሲያን እንዳይራቡ መንገድ መዝጊያም ነዉ። 

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ