1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመንና የውጭ ዜጎች ጉዳይ

ሐሙስ፣ ጥር 8 2006

ጀርመን ውስጥ የውጭ ዜጎች ጉዳይ በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚነሳ ሁሌም የሚያነጋግር ርዕስ ነው ። በአንድ ወገን የውጭ ዜጎች መበራከት ማህበራዊ ኑሮአችንን አዛብቶ ለችግር ይዳርገናል ሲሉ

https://p.dw.com/p/1AsJA
Symbolbild syrische Asylbewerber in Deutschland
ምስል picture-alliance/dpa

የሚከራከሩ ጀርመናውያን ሲኖሩ በሌላ ወገን ደግሞ ቁጥራቸው አንሷልና ከፍ ሊል ይገባል የሚሉም አሉም ። ሌሎች ደግሞ የመጡትንም እንኳን በደንብ ማስተናገድ አልተቻለም ሲሉ ይወቅሳሉ ። እነዚህን የመሳሰሉ አከራካሪ አቋሞች ቢኖሩም በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ውስጥ ይፋ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ተጨባጩ ሁኔታ ከዚህ የተለየ ነው ። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር ዘገባ አለው

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ