1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርት

ጀርመን የተማሩ ኢትዮጵያን ስብሰባ

ሰኞ፣ ሰኔ 12 2009

 ጀርመን የተማሩ እና ኢትዮጵያ ባሉ የጀርመን መንግሥት ተቋማት የሚሰሩ እትዮጵያውያን በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በባህል ልውውጥ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ተጠየቁ።

https://p.dw.com/p/2exRs
Äthiopien Alumnitreffen ehemaliger Studenten in Deutschland
ምስል DW/Y. Geberegziabeher

Beri AA (Treffen von Äthiopiern, die in Deutschland studiert haben) - MP3-Stereo

 ጥሪው የቀረበው የጀርመን ዓለም አቀፍ የትብብር መሥሪያ ቤት GIZ ባዘጋጀው እና ምሁራኑ በተሳተፉበት ባለፈዉ ሳምንት ዓርብ ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ነው። ልዩ ልዩ ጥናታዊ ጽሁፎች በቀረቡበት በዚህ ስብሰባ ላይ የተገኘው የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ