ጋዜጦች ስለ ዚምባብዌ ምን ይላሉ?27 ሰኔ 2000ዓርብ፣ ሰኔ 27 2000፩. የዚምባብዌ ቀውስ እንዲያበቃ ከተፈለገ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በዚችው ሀገር መንግስትና በመሪዎቹ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ መጣል ይኖርበታል። እንዲሁም፡https://p.dw.com/p/EW7rፕሬዚደንት ሙጋቤ በግብጽ በተካሄደው የአፍሪቃ ኅብረት ጉባዔምስል APማስታወቂያ ፪. የዚምባብዌ አጎራባች ሀገሮች በፕሬዚደንት ሙጋቤ ላይ ግፊታቸውን እንዲያጠናክሩም ሀሳብ ሲቀርብ ይሰማል።፫. ወደ አውሮጳ በህገ ወጥ መንገድ የሚገቡ አፍሪቃውያን ስደተኞችን በተመለከተ አሁንም ማነጋገር የቀጠለው የፍልሰት ፖሊሲም በዚህ ሳምንት ከዚምባብዌ ጎን የጋዜጦችን ትኩረት ያገኘ ርዕስ ነበር።