1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግብፅና አዲስ የሚረቀቀው ሕገ መንግሥት

ረቡዕ፣ መጋቢት 26 2004

የቀድሞው የግብፅ ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ ከሥከተወገዱ ከአንድ ዓመተ ገደማ ወዲህ በሀገሪቱ አዲስክር ቤተ ተቋቁሞዋል። ግን ብዙዎቹ የአዲሱ ምክር ቤት እንደራሴዎችና የሕገ መንግሥት አርቃቂው ጉባዔ አባላት

https://p.dw.com/p/14XgM
Muslim Brotherhood students hold a copy of the Quran during a protest at the al-Azhar university in Cairo, Egypt, Wednesday, April 16, 2008. Thousands of Muslim Brotherhood students in two Egyptian universities demonstrated Wednesday against the jailing of 25 members of the group for membership of an outlawed organization and anti-government activities. (AP Photo/Hossam Ali)
ምስል AP

ከሙሥሊሞቹና ከአክራሪዎቹ ፓርቲዎች የተውጣጡ መሆናቸው ሀይማኖትን የማያጠብቁትን ለዘብተኞቹን ግብፃወያንና የውጭ ታዛቢዎችን በጣም አሳስቦዋል። ከዚሀ በተጨማሪም ብምክር ቤት አብላጫውን ቦታ የያዘው የሙሥሊም ወንድማማችነት ፓርቲ በሚቀጥለወ ወር ለሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የራሱን ዕጩ ማቅረቡ የሕዝቡን ሥጋት አጠናክሮዋል።

ዛቢነ ሀርተርት ሞዥዴሂ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሰ



 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ