ግድያ በዩናይትድ ስቴትስ አሪዞና2 ጥር 2003ሰኞ፣ ጥር 2 2003በዩናይትድ ስቴትስ አሪዞና ግዛት ውስጥ ቅዳሜ ታህሳስ 30 በተፈፀመ የተኩስ ጥቃት 14 ሰዎች በፅኑ ሲቆስሉ 6 ሰዎች ደግሞ ሞቱ። በፀና ከቆሰሉት መካከል የአሜሪካ ምክር ቤት አባሏ ጋብሪዬል ጊፎርድስ ከፍተኛ ቀዶ ጥገና እየተደረገላቸው መሆኑም ታውቋል። እንደራሴዋ በጥይት የተመቱት ጭንቅላታቸው ላይ ነው።https://p.dw.com/p/QpaKጭንቅላታቸውን በጥይት የተመቱት የህዝብ እንደራሴ፣ ገብርኤል ጊፈርድ፣ምስል dapdማስታወቂያፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ክስተቱ ለግዛቷም ሆነ ለሀገሪቷ እጅግ አሳዛኝ መሆኑን ጠቁመዋል። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን እንደሚከተለው አጠናቅሮ ልኮልናል።