1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግጥም፣ የስነ-ጽሁፍ መረቅ

እሑድ፣ ጥቅምት 14 2003

ግጥም ከስነ-ጽሁፎች አንዱ ቢሆንም በዉበቱ እና በጥራቱ ግን ከሌሎች ላቅ ያለ ሃይልን የተቸረ ነዉ ይሉናል የለቱ እንግዳችን ኢትዮጽያዊዉ የስነ-ጽሁፍ ሰዉ አቶ ደስአለኝ ከበደ።

https://p.dw.com/p/PmPx
ምስል AP
አቶ ደስ አለኝ በጀርመን አገር ሲኖሩ ወደ አስራ አምስት አመት ግድም ሆኖዋቸዋል። በዚህም ግዜ ሁለት የስነ-ግጥም መድብል እና ልብወለዶችን ያካተተ መጽሃፍ ለአንባቢያን አቅርበዋል። አቶ ደሳለኝ ግጥም የስነ-ጽሁፍ መረቅ ነዉ የሚለዉን የሀይሉ ገብረ ዪሃንስን ሃሳብ ይጋራሉ የገጠሚነት ዛር ሲይዝ አይታወቅም ልክ ዉሃ ሙላት ማለት ነዉ እያሳሳቀ ጭልጥ በማድረጉ እኔም ብዕሪን እና ወረቀቴን ይዤ ገጠመኞቼን በተለያየ መንገድ ማስፈር ጀመርኩ ሲሊ አጫዉተዉናል። አቶ ደስአለኝን ከግጥም ስራዎቻቸዉ ጋር የለቱ እንግዳችን አድርገናቸዋል ያድምጡ!
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ