ጠ/ሚኒስትሩ የስድስት ወር ዘገባ አቀረቡ፤
ሐሙስ፣ መጋቢት 7 2009ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘገባቸዉ ስለኤኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እና ተግዳሮቶቹ፤ ስለአጋጠመዉ ድርቅ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዉይይት፤ ከሀገር ዉጭም ስለ ደቡብ ሱዳን የሰላም ሂደት እና የኤርትራ መንግሥት የጠብ አጫሪነት ያሉትን ተግባራት በዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። በስፍራዉ የተገኘዉ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ