1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥምቀት በጎንደር

ዓርብ፣ ጥር 11 2004

በየዓመቱ እንደሚሆነው የጥምቀት በዓል በመላው ኢትዮጵያ ዛሬ ተከብሯል ።

https://p.dw.com/p/13nQS
ምስል picture alliance/dpa


በዓሉ በሚደምቅበት በጎንደር ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ና በርካታ አገር ጎብኚዎች ፤እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ቢከበርም በዚህ ሳምንት ወደ ጎንደር በመዝ ላይ የነበሩ ሰዎችን ያሳፈር አውቶብስ በደረሰበት አደጋ 43 ሰዎች መሞታቸው በበዓሉ ላይ ጥላ ማጥላቱን ጎንደር የሚገኘው ። ዘጋቢያችን ታደሰ እንግዳው ተናግሯል ። በዓሉ ዛሬ በጎንደር በምን ዓይነት መንፈስ አንደተከበረ ታደሰን በስልክ ጠይቄው ነበር ።

ታደሰ እንግዳው

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ