1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥንታዊ ቅርስ መገኘቱ

ዓርብ፣ ኅዳር 14 2005

በሰሜን ኢትዮጵያ ዉቅሮ አካባቢ ጥንታዊ ቤተአምልኮ ማግኘታቸዉን ተመራማሪዎች ይፋ አደረጉ። ታሪካዊዉን ቅርስ ያገኙት ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶክተር ፓዉል ቮልፍ ናቸው።

https://p.dw.com/p/16p0h
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B

በሰሜን ኢትዮጵያ ዉቅሮ አካባቢ ጥንታዊ ቤተአምልኮ ማግኘታቸዉን ተመራማሪዎች ይፋ አደረጉ። የጀርመን የቅርስ ምርምር ተቋም፤ የፈረንሳይ ኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል እንዲሁም የኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃና የጀርመን ኤምባሲ በጋራ በመሆን ኢትዮጵያ ዉስጥ አዲስ ስለተገኘዉ ቅርስ ገለፃ አድርገዋል። ታሪካዊዉን ቅርስ ያገኙት ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶክተር ፓዉል ቮልፍ መሆናቸዉን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ