1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጸረ-ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት

ረቡዕ፣ ጥር 25 2008

አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሃገራት መሪዎች ኔዘርላንድስ ዴን ሐግ የሚገኘውን ዓለም አቀፉን የወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት አጥብቀው ይጠሉታል፤ ብሎም ይፈሩታል። በበርካታ መቶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ አፍሪቃውያን ነዋሪዎች ደግሞ ማንም ኾነ ማን ከፍርድ ሒደት እንዳያመልጥ ጥብቅ ፍላጎት አላቸው።

https://p.dw.com/p/1HpQ6
GMF Logo Interantional Crime Court ICC

[No title]

በዘር እና በፖለቲካ ሳቢያ ተቃዋሚዎቻቸውን አሳደው የሚገድሉትን የአፍሪቃ አንዳንድ መሪዎችን እንዲሁም ባለሥልጣናትን ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት እስካሁን ከሷል። የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ «ይኽ ከእግዲህ ማክተም አለበት» ሲሉ ጥሪያቸውን አዲስ አበባ ለስብሰባ በተገኙበት አሰምተዋል። የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት የፕሬዚዳንቱን ንግግር «አደገኛ አኪያሄድ» በሚል ተቃውመውታል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ጉዳዩን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።

ይልማ ኃይለሚካኤል
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ