1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፈንጂ ማምከንና ማፅዳት በአፍሪቃ

ዓርብ፣ መጋቢት 27 2005

በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እንደሚቀጥል የአፍሪቃ ህብረት አስታወቋል ።

https://p.dw.com/p/18AkI
Titel: Minenräumung- Afrika Thema: Minenräumung Autor/Copyright: Getachew Tedla(DW Amh. Korri) 05.04.2013 Schlagworte: Äthiopien, Minen, Eritrea, Somalia, AU,
ምስል DW/Getachew Tedla

በየአመቱ በአለም ዙሪያ በሺህዎችየሚቆጠሩሰዎች በተቀበሩ ፈንጂዎች ህይወታቸው ይጠፋል የአካል ጉዳትም ይደርስባቸዋል ። የዚህ ችግር ግንባር ቀደም ሰለባ ከሆኑት ክፍለ ዓለማት አንዷ አፍሪቃ ናት ። በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እንደሚቀጥል የአፍሪቃ ህብረት አስታወቋል ። እስካሁን በዚህ ረገድ በአፍሪቃ ስለተከናወነውና ወደፊት ስለታቀደው የፈንጂ ማምከንና ማፅዳት እንቅስቃሴ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የአፍሪቃ ህብረት ና የተመድ ሃላፊዎች ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር አገባ ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ