ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ ሥልጣን ሊለቁ ነው? 18 ኅዳር 2005ማክሰኞ፣ ኅዳር 18 2005በኤርትራ የፕሬዚዳንትነትነቱን ሥልጣን ከያዙ ሁለት ዐሠርተ ዓመት ሆኗቸዋል፣ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ። ሰሞኑን ፕሬዚደንት ኢሳይያስ ከስልጣናቸው ለመውረድ ወስነዋል የሚል ያልተረጋገጠ ዜና ከአንድ ድረ- ገጽ ተሰምቷል። እውን ፣ ፕሬዚደንትhttps://p.dw.com/p/16qp3ምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ ኢሳይያስ ከሥልጣን እንዲወርዱ የሚያደርግ ነገር አለ? የእርሳቸው ከሥልጣን መውረድስ ምን እንድምታ ይኖረዋል? ገመቹ በቀለ ያጠናቀረውን እንዲህ ያሰማናል። ገመቹ በቀለ አርያም ተክሌ