1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፕሬዝዳንት ቩልፍ ሥልጣን እንዲለቁ የሚደረገው ግፊት

ማክሰኞ፣ ጥር 8 2004

የጀርመን ፕሬዝዳት ክርስቲያን ቩልፍ በጥቂት ወለድ ገንዘብ በመበደራቸውና ይህም እንዳይዘገብ ለአንድ የአገሪቱ ታዋቂ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የማስጠንቀቂያ መልዕክት በመተዋቸው መነሻነት ሥልጣን እንዲለቁ የሚደረገው ግፊት አሁንም አላቆመም ።

https://p.dw.com/p/13l6W
Berlin/ Bundespraesident Christian Wulff und seine Frau Bettina (l.) empfangen am Donnerstag (12.01.12) im Schloss Bellevue in Berlin im Rahmen des Neujahrsempfangs Bundeskanzlerin Angela Merkel (CDU). Wulff hat an seinem Amtssitz im Berliner Schloss Bellevue Vertreter der Politik, des oeffentlichen Lebens und verdiente Buerger empfangen. Dieses Jahr wurde die Veranstaltung von der Kredit- und Medienaffaere um Wulff ueberschattet. Aus Protest gegen eine vom Bundespraesidenten versprochene und nicht eingehaltene Transparenz haben sowohl Transparency International als auch der Deutsche Journalisten-Verband (DJV) ihre Teilnahme abgesagt. (zu dapd-Text) Foto: Axel Schmidt/dapd
ቩልፍ ካባለቤታችውና ከሜርክል ጋርምስል dapd

የዛሬው አውሮፓና ጀርመን ዝግጅታችን በፕሬዝዳንቱ ላይ የሚሰነዘረውን ወቀሳ መሰረታዊ መነሻ ፣ የመገናኛ ብዙሃንን ሚናና አስተምህሮቱን እንዲሁም ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን እንዲወርዱ የሚደረገው ግፊት በጀርመን ፖለቲካ ላይ የሚሳድረውን ተፅዕኖ ይመለከታል ። በነዚህ ነጥቦች ላይ እዚህ ጀርመን የተማሩት ና የሚኖሩት የፖለቲካ ሳይንስና የህግ ምሁር ዶክተር ለማ ይፍራሸዋ ማብራሪያ ሰጥተውናል ።

ሂሩት መለሰ

አርያም ተከሌ