1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

45 ሺ የመንግሥት ባለስልጣናትና የሚጠበቀው የሀብት ምዝገባ፤

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 18 2002

የመንግሥት ባለሥልጣናትን ሀብት ለመመዝገብ፣ ከመጪው ኅዳር ወር ጀምሮ እንቅስቃሴ እንደሚደረግ፤ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/Ov5X
ምስል AP Graphics/DW Fotomontage

45ሺ ባለሥልጣናት፤ ይህን የሀብት ምዝገባ፤ እንዲያከናውኑ እቅድ የተያዘ ሲሆን ፣ ለዚህም ፣ ቅድመ-ዝግጅት እየተደረገ ነው። መሳይ መኮንን፣ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ፤ የሥነ-ምግባር ትምህርት እና መገናኛ የሥራ ሂደት መምሪያ ዋና ኀላፊ የሆኑትን አቶ ብርሃኑ አሰፋን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።

መሳይ መኮንን

ሒሩት መለሰ