5ኛው ዓለም አቀፍ የፌደራሊዝም ጉባዔ፣5 ታኅሣሥ 2003ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 5 20035ኛው ዓለም አቀፍ የፌደራሊዝም ጉባዔ ትናንት ፣ አዲስ አበባ ውስጥ፣ ታደሰ እንግዳው እንደዘገበልን፣ በእሥራ-ምዕቱ(ሚሊኔየም) አዳራሽ በተከናወነ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ተጀምሯል።https://p.dw.com/p/QYb7ምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ከ 500 በላይ አንጋፋ ፖለቲከኞች፣ ምሁራንና የሀገራት መሪዎች በተገኙበት የጉባዔውን ተሳታፊዎች ፣ እንኳን ደህና መጣችሁ ያሉት፣ ርእሰ ብሔር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ናቸው። ታደሰ እንግዳው ተክሌ የኋላ ሒሩት መለሰ