1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

5 ታራሚዎች በእሳት መንስኤ መሞታቸው

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 15 2005

በእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ።

https://p.dw.com/p/178b6
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B

ምሥራቅ ጎጃም ደብረ ማርቆስ በሚገኝ አንድ እስር ቤት ባለፈው አርብ እኩለ ለሊት በደረሰ የእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ። ሃላፊው ታራሚዎቹ የሞቱትም በእሳት ቃጠሎ ሳይሆን በዚያ ሰበብ በተፈጠረው ግርግር ምክንያት ነው ሲሉ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ዝርዝሩን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ልኮልናል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ