1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

60ኛ ዓመቱን ያከበረው የጀርመን ት/ቤት

ማክሰኞ፣ የካቲት 10 2007

በአዲስ አበባ የሚገኘው የጀርመን ትምህርት ቤት ትናንት የተመሰረተበትን 60 ዓመት አከበረ። በነዚህ ዓመታት ውስጥ በርካታ ኢትዮጵያውያንን እና ጀርመናውያንን አስተምሮ ለከፍተኛ የሥራ ደረጃ እንዳበቃ ተነግሮለታል።

https://p.dw.com/p/1EdMd
60 Jahre Jubiläum Deutsche Schule in Addis Abeba
ምስል DW/G.Tedla

የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ፤ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት የዕለቱን ክብረ በዓል ታዳሚዎች በማነጋገር ተከታዮን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ