1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

US AID ና የኢትዮጵያ አየር ንብረት

ዓርብ፣ ሚያዝያ 12 2004

(USAID) ስለ ረሃብ የቅድመ-ማስጠንቀቂያ ክፍል፤ የኢትዮጵያን የአየር ንብረት ለውጥ የሚያሳይ ጥናታዊ ዘገባ ይፋ አደረገ።

https://p.dw.com/p/14ifz
ምስል picture-alliance/dpa

(USAID) ስለ ረሃብ የቅድመ-ማስጠንቀቂያ ክፍል፤ የኢትዮጵያን የአየር ንብረት ለውጥ የሚያሳይ ጥናታዊ ዘገባ ይፋ አደረገ። ጥናቱ በአያሌ የኢትዮጵያ አካባቢዎች፤ ውስጥ የዝናም መጠን እንደሚቀንስና የሙቀት መጠን ደግሞ እንደሚጨምር ጠቁሞአል። ይኸው የአየር ለውጥ፣ የሀገሪቱን የእህል ምርትና የከብት እርባታ እንደሚጎዳ ጥናቱ አመላክቷል ።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ