ባህልበስልጤኛ ቋንቋ የወጣዉ የታሪክና የግጥም መድብል To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህል አዜብ ታደሰ 11 የካቲት 2010እሑድ፣ የካቲት 11 2010የ 30 ዓመቱ ሸምሱ ሱልጣን በሳዉዲ ዓረብያ ሲኖር ከአራት ዓመት በላይ ሆነዉ። በልጅነቱ የሃይማኖት ትምህርት ቀስሟል። ጅማ ዩኒቨርስቲ ገብቶ በፋርማሲ ተመርቋል።ሃሳቡን በድምፅም ሆነ በጽሁፍ የመግለጽ አቅሙ ከፍተኛ ነው። ለመድረክ የተፈጠረ እስኪመስል ድረስ መድረክ የመቆጣጠር ችሎታው ከፍተኛ እንደሆነ ብዙዎች ይናገሩለታል።https://p.dw.com/p/2spfrማስታወቂያ