1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋጋሪው የጤና አገልግሎት ሽፋን   

ረቡዕ፣ መስከረም 10 2010

በኢትዮጵያ፤በኬንያ እና ታንዛኒያ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ ማምጣት የጤና አገልግሎት ለውጥ ማምጣት የማይታሰብ ነው ተባለ

https://p.dw.com/p/2kP3j
Tansania Muhimbili National Hospital in Daressalam
ምስል DW/R. Velton

የአፍሪቃ እና የምዕራቡ ዓለም የጤና አገልግሎት ሽፋን ልዩነት

በሚቀጥሉት 20 አመታት በአፍሪቃ እና በምዕራባውያን አገራት መካከል ያለው የጤና አገልግሎት ልዩነት ይጠባል ተባለ። አንድ የመስኩ ባለሙያ ግን ይኸ ተስፋ ነው ሲሉ ይተቻሉ። እንደ ባለሙያው ገለፃ በተለይ በኢትዮጵያ፤በኬንያ እና ታንዛኒያ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ ማምጣት የማይታሰብ ነው።ዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ አለው። 
መክብብ ሸዋ
እሸቴ በቀለ 
ነጋሽ መሐመድ