1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እሑድ፣ ጥር 20 2010

በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ከአዲስ አበባ 114 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘዉ ወሊሶ ከተማ ነዋሪ የሆነችዉ ወጣት ኪያ ተስፋዬ በከተማዋ በሚገኝ ፍርድ ቤት በፀሐፊነት በኮምፒዉተር ባለሞያነት ታገለግላለች። በፌስ ቡክ መገናኛ መረብ ምታቀርባቸዉ ሙዚቃዎችዋ ከ 40 ሺህ በላይ ተከታዮችንም አፍርታለች።

https://p.dw.com/p/2ravL