1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዓለም አቀፍ የርዳታ ጥሪ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ስደተኞች

ሐሙስ፣ መጋቢት 13 2010

ከተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ሸሽተው በኢትዮጵያ የሚገኙ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ስደተኞች ለአሳሳቢ የምግብ እጥረት ችግር መጋለጣቸው ተሰማ። ይህን ያስታወቁት የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ተመልካች መስሪያ ቤት፣ ዩኤንኤችሲአር እና የዓለም የምግብ ድርጅት፣ ዳብልዩኤፍ ፒ ናቸው።

https://p.dw.com/p/2ulwu
WFP Äthiopien - Landesdirektor Samir Wanmali
ምስል DW/G. Tedla HG

«ስደተኞች አስቸኳይ ርዳታ ያስፈልጋቸዋል።»

ይህ አሳሳቢ ሁኔታ የከፋ ችግር እንዳያስከትል በሚል እነዚሁ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች  ለነዚህ ስደተኞች ምግብ ለማቅረብ የሚያስችላቸው ሰማንያ ሚልዮን ዩኤስ ዶላር ርዳታ በቀጣዮቹ አስር ቀናት እንዲቀርብላቸው ለለጋሽ ሀገራት ጥሪ አስተላልፈዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ