ኤኮኖሚየተመረቀዉ የሐዋሳ የኢንዱስትሪ ፓርክ 15 ሰኔ 2009ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009በሐዋሳ ከተማ የተገነባዉ ግዙፍ የጨርቃጨርቅ ማምረቻ ተመርቆ ሥራ ጀመረ። የማምረቻዉ መገንባት እንዳለ ሆኖ ከዚያ የሚወጣዉ ፍሳሽ ብክለትን እንዳያስከትል ሥጋት መኖሩ ቢነገርም ይህን ጉዳይ በተመለከተ የሚሠራዉ የሕንድ ኩባንያ ከፋብሪካዎቹ የሚወጣ ዝቃጭ እንደማይኖር እየተናገረ ነዉ።https://p.dw.com/p/2fCebምስል Imago/Xinhua/M. TeweldeማስታወቂያBeri. AA (Awassa Industrial Park) - MP3-StereoTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioበምረቃዉ ሥርዓት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተገኝተዋል። የፋብሪካዉ ተቀጣሪዎች አብዛኞቹ ሴቶች መሆናቸዉንም ስፍራዉን የጎበኘዉ ዘጋቢያችን በላከን ዘገባ ጠቅሷል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ