ጀርመን በበኩልዋ የሽብር ጥቃትን መቋቋም ያስችላል ያለችውን አዲስ ህግ ልታወጣ ተዘጋጅታለች ።To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoHirut Melesse5 ጥር 2007ማክሰኞ፣ ጥር 5 2007የህብረቱ አባል ሃገራት የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮችም ችግሩን በጋራ መከላከል በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ፓሪስ ውስጥ ከትናንት በስተያ መክረው የመረጃዎችን ልውውጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል።https://p.dw.com/p/1EJX4ማስታወቂያ