የኤኳቶርያል ጊኒ ፕሬዚደንታዊ ምርጫTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoAryam Abraha15 ሚያዝያ 2008ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 15 2008ፕሬዚደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጌማ ካለፉት 37 ዓመታት ወዲህ በስልጣን ላይ ይገኛሉ። ከአፍሪቃ መሪዎች ሁሉ ለረጅም ዓመታት ስልጣን የጨበጡት የ73 ዓመቱ ኦቢያንግ ንጌማ የስልጣን ዘመናቸውን ለቀጣዮቹ ሰባት ዓመታት ለማራዘም በነገው ዕለት በሀገሪቱ በሚደረገው ፕሬዚደንታዊ ምርጫም ላይ እንደገና በተወዳዳሪነት ይቀርባሉ።https://p.dw.com/p/1Ib5mማስታወቂያ