የዓለም ዜናTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoEshete Bekele2 ሚያዝያ 2008እሑድ፣ ሚያዝያ 2 2008እስራኤል በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤተ-እሥራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ልትወስድ መሆኗን ገዢው ፓርቲ አስታወቀ፤በዕለተ እሁድ ቻዳውያን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሲያካሂዱ ዋሉ፤ ራሱን 'እስላማዊ መንግስት' ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድን በጀርመን ላይ ጥቃት መሰንዘር እንደሚፈልግ የአገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ሐንስ ጌኦርግ ማሰን ተናገሩ።https://p.dw.com/p/1ISt1ማስታወቂያ