የኔቶ ጉባዔ መጠናቀቅ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 5 2010ማስታወቂያ
የኔቶ አባል ሀገራት አባል ሀገራት ከብሔራዊ ገቢያቸው መካከል ለድርጅቱ ቢያንስ ሁለት ከመቶ ቱ መክፈል አለባቸውን የሚለውን ግዴታቸውን አንዳንድ አባል ሀገራት አላሟሉም በሚል አዘውትረው ወቀሳ የሰነዘሩት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ወቀሳቸው በመጠኑ ፍሬ በማስገኘቱ፣ ሀገራቸው ለኔቶ የምታደርገው ድጋፍ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ትራምፕ ስልጣን ከያዙ ወዲህ የመከላከያው ወጪ ጉዳይ አባል ሀገራትን እንዳከራከረ ይገኛል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ