1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ፓርላማና አዲሱ ኮሚሽን

ረቡዕ፣ ጥቅምት 12 2007

የአውሮፓ ፓርላማ ጥቅምት 22 ቀን 200 7 ሥልጣን የሚረከቡትን ፣ አዲሱ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ዣን ክሎድ ዩንከር ያቀረቧቸውን የኮሚሽን ሹማማንት የሥልጣን ቦታ በዛሬው ዕለት በድምጽ ማጽደቁ ተነገረ።

https://p.dw.com/p/1Da2O
ምስል Reuters/Christian Hartmann

ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ የአዉሮጳ ኮሚሽን ፕሬዝደንትነት ሥራቸዉን የሚጀምሩት የላግዘምበርጉ ፖለተከኛ ዣን ክሎድ ዩንከር በስልጣን ዘመናቸዉ አብረዋቸዉ የሚሠሩትን የካቢኔ አባላት ሽትራስቡርግ ለሚገኘዉ ለኅብረቱ ምክር ቤት ዛሬ አቅርበዉ በ423 ድምፅ አጽድቆላቸዋል። ይህን ርእሰ ጉዳይ በተመለከተ የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግረነዋል።--

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ